-
ይህ አገልግሎት ሰፊ አማራቾችን የያዘ አገልግሎት ነው።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ ዲጂታል/ ስማርት አገልግሎት የሚከተሉትን አገልግሎቶችን ያቀርባል።
ተገልጋዮች
ሰነዶች
24/7 አገልግሎት
በቀን 1000 ሰው ያስተናግዳል

ሁሉንም በአንድ የያዘ ዲጂታል /ስማርት ካርድ አገልግሎት ምንድን ነው?
በተሰማራችሁበት የማዕድን ኢንቨስትመንት ማንኛውንም በቢሮው የምታገኙትን ግልጋሎት በአንድ ካርድ ማገኘት የሚያስችል
የተደራጀ የመረጃ አያያዝ እንዲኖር ማድረግ የሚያደግ ሲባል ከዚህ በፊት ሲያጋጥሙ የነበሩ የመረጃ መበታተን ማስቀረት የሚችል
ደህንነቱ የተጠበቀ የመረጃ አያያዝ በአንድ የያዘ ዲጂታል /ስማርት ካርድ ማድረግ የሚችል
የተገልጋዩን እና የአገልግሎት ሰጭውን እንግልት እና ጊዜ የሚቆጥብ